ከ6 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው

በአዲስ አበባ ከተማ በመጪው ክረምት ከ6 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በመጪው ክረምት ከ6 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለመትከል የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የማዘጋጃ ቤታዊ ዘርፍ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ ገለጹ፡፡ Read More