
ከ6 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው
በአዲስ አበባ ከተማ በመጪው ክረምት ከ6 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በመጪው ክረምት ከ6 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለመትከል የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የማዘጋጃ ቤታዊ ዘርፍ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ ገለጹ፡፡ Read More
በአዲስ አበባ ከተማ በመጪው ክረምት ከ6 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በመጪው ክረምት ከ6 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለመትከል የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የማዘጋጃ ቤታዊ ዘርፍ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ ገለጹ፡፡ Read More
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን በችግኝ ተከላ እና እንክብካቤ ላይ ላቅ ያለ ተሳትፎ ያደረጉ ተቋማት የእዉቅና ሽልማት ሰጠ;; ችግኞች ተተክለዉ ዛፍ እስከሚሆኑ ድረስ እንደ ህፃን ልጂ እንክብካቤ ያስፈልጋቸዋል ፡፡ ከዚህ አንፃር ባለፈዉ ክረምት ወራት ችግኞችን Read More
በመጪው ክረምት ለሚካሄደው ሦስተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የችግኞች ዝግጅት እየተካሄደ ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ክረምት ለሚካሄደው ሦስተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የችግኞች ዝግጅት እየተካሄደ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። Read More