የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሸን ሰራተኞች የአለም አካባቢ ቀን አከበሩ፡፡

የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሸን ሰራተኞች የአለም አካባቢ ቀን አከበሩ፡፡================================================ የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሸን ሰራተኞችበየዓመቱ ግንቦት 28 ቀን የሚከበረውን የአለምአካባቢ ቀን በአለም ለ48ኛ፣ በአገር አቀፍ ለ27ኛ ጊዜ “የስነ ምህዳር ማገገም ለሀገር ልማት“ በሚል Read More

“ኑ አዲስ አበባን እናልብሳት” በይፋ ተጀመረ

“ኑ አዲስ አበባን እናልብሳት” በይፋ ተጀመረ# Ethiopia “ኑ አዲስ አበባን እናልብሳት “በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ የአረንጓዴ አሻራየችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር በጉለሌ እጽዋት ማዕከል ተካሄደ።በመርሀ-ግብሩ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ፣ሚኒስትሮች፣ አምባሳደሮች እና Read More

“ኢትዮጵያን አረንጓዴ እናልብሳት “በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ የሚካሄደው የዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐግብር በይፋ ተጀመረ።ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ፣ሚኒስትሮች ፣የከተማዋ ባለሀብቶች እና ተዕጽኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ጋር በመሆን በጉለሌ እፅዋት ማዕከል ችግኝ ተክለዋል ።መርሐግብሩን በይፋ ያስጀመሩት Read More